ህብረተሰብ ተሳትፎ ከ2.5 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነቡ የቀበሌ ፖሊስ አገልግሎት መስጫ ማዕከላት እና ከወንጀል ነፃ 05 ቀበሌዎች በመፈጠሩ አስተዋጽኦ ላደረጉ አካለት የምስጋና ስጦታና የምስክር ሰርተፍኬት ተሰጠ!By lanfuro / April 21, 2026 ሚያዚያ 11/2018ዓ.ም// የሚቶ ኮሚኒኬሽን//በሚቶ ወረዳ ህብረተሰብ ተሳትፎ ከ2.5 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነቡ የቀበሌ ፖሊስ አገልግሎት መስጫ ማዕከላት እና ከወንጀል ነፃ 05 ቀበሌዎች በመፈጠሩ አስተዋጽኦ ላደረጉ አካለት የምስጋና ስጦታና የምስክር ሰርተፍኬት ተሰጥቷል።